በቀላሉ የመሥሪያ ማገናኛዎች

የሰመጉ የገቢ ማሰባሰቢያ ፕሮግራም ተቋረጠ


የሰመጉ የገቢ ማሰባሰቢያ ፕሮግራም ተቋረጠ
please wait

No media source currently available

0:00 0:04:26 0:00

የሰብዓዊ መብቶች ጉባዔ ለዛሬ፤ ዕሁድ ጥቅምት 13/2009 ዓ.ም ያዘጋጀውና እያካሄደ የነበረው የገቢ ማሰባሰቢያ መርኃግብር ሳይጠናቀቅ በፀጥታ ኃይሎች ተቋርጧል፡፡ የጉባዔው መሪዎች “የመንግሥትን ስም እያጎደፋችሁ ነው” የሚል ተግሣፅ ተሰጥቷቸው መለቀቃቸውን የሥፍራው የነበረው የአዲስ አበባ ዘጋቢያችን መለስካቸው አምሃ ገልጿል፡፡

XS
SM
MD
LG