በቀላሉ የመሥሪያ ማገናኛዎች

ኢትዮጵያውያንና ኤርትራውያን በጋራ የጡት ካንሰርን በማሰብ የእግር ጉዞ አካሄዱ


ኢትዮጵያውያንና ኤርትራውያን በጋራ የጡት ካንሰርን በማሰብ የእግር ጉዞ አካሄዱ
please wait

No media source currently available

0:00 0:07:40 0:00

የያዝነው የጥቅምት ወር በአለም አቀፍ ደረጃ የጡት ካንሰርና የሚያስከትላቸው ችግሮች የሚታሰብበት ወር ነው። ይህንኑ ተንተርሶም ባሳለፍነው ቅዳሜ በዋሽንግተን ዲሲና በአጎራባች ክፍለግዛቶች በሜሪላንድና ቨርጂኒያ ነዋሪ የሆኑ ቁጥራቸው ከሁለት መቶ ሃምሳ በላይ ኢትዮጵያውያንና ኤርትራውያን የአጭር ርቀት ሩጫና የእግር ጉዞ አካሂደው ነበር። የዝግጅቱ የመጀመሪያ ክፍል እነሆ።

XS
SM
MD
LG