በቀላሉ የመሥሪያ ማገናኛዎች

በአስቸኳይ ጊዜ ዐዋጁ ከ1ሺህ 6መቶ በላይ ሰዎች ታስረዋል


በአስቸኳይ ጊዜ ዐዋጁ ከ1ሺህ 6መቶ በላይ ሰዎች ታስረዋል
please wait

No media source currently available

0:00 0:03:44 0:00

በኢትዮጵያ ካለፈው መስከረም 28 ጀመሮ ሥራ ላይ እንዲውል የታወጀው የአስቸኳይ ጊዜ ዐዋጁ ትኩረት በመንግሥቱ ላይ ተቃውሞ ያላቸውና ትችት የሚያቀርቡትን ለማፈን ነው የሚሉ ሀገሪቱ ውስጥ የሚወጡ ዘገባዎች እየጠቆሙ ነው፡፡

XS
SM
MD
LG