No media source currently available
በኢትዮጵያ ካለፈው መስከረም 28 ጀመሮ ሥራ ላይ እንዲውል የታወጀው የአስቸኳይ ጊዜ ዐዋጁ ትኩረት በመንግሥቱ ላይ ተቃውሞ ያላቸውና ትችት የሚያቀርቡትን ለማፈን ነው የሚሉ ሀገሪቱ ውስጥ የሚወጡ ዘገባዎች እየጠቆሙ ነው፡፡