በቀላሉ የመሥሪያ ማገናኛዎች

“መንግሥት በመማሪያ መጻሐፍት ውስጥ በአምባገነን ምሳሌነት የሚያስጠቅሰውን ርምጃዎችን እየወሰደ ነው” አቶ እንዳልካቸው ኃይለሚካኤል


የኢትዮጵያ መንግሥት ስለ አምባገነንነት በሚማሩ የፖለቲካ ሳይንስ ተማሪዎች የመማሪያ መጻሐፍት ላይ በምሳሌነት የሚያስጠቅሰውን ርምጃዎችን እየወሰደ እንደሆነ በኦሪገን ዩኒቨርስቲ የሚዲያ ጥናት የዶክትሬት ተማሪው አቶ እንዳልካቸው ኃይለሚካኤል ለአሜሪካ ድምጽ ገለጸ።

XS
SM
MD
LG