No media source currently available
የአስቸኳይ ጊዜ አዋጁ የጣላቸውን ገደቦችና አፈፃፀሙን የሚመለከቱ ማብራሪያዎች ከመንግሥት እየወጡ ሲሆን በተለያዩ መድረኮች ላይም ውይይቶች እየተካሄዱ መሆናቸው ታውቋል፡፡