በቀላሉ የመሥሪያ ማገናኛዎች

ፌደራል ሥርዓቱና የኢትዮጵያ ፖለቲካ


ፌደራል ሥርዓቱና የኢትዮጵያ ፖለቲካ
please wait

No media source currently available

0:00 0:24:03 0:00

አቶ ገለታው “በብሔር-ብሔረሰብ መደራጀትን የሚመርጡ ኢትዮጵያዊያን በሕገ-መንግሥቱ የተደነገገውን ገዥው ፓርቲ ባለማክበሩ እንጂ የፌዴራል ሥርዓቱ የምንመርጠው ነው” እንደሚሉ ይናገራሉ፡፡ ኅብረብሔር ሆነው የተደራጁ ደግሞ “ፌዴራል ሥርዓቱ ለሀገሪቱ ፖለቲካ መመሳቀል ምክንያት ነው” እንደሚሉ አቶ ገለታው ዘለቀ ይጠቁማሉ፡፡

XS
SM
MD
LG