No media source currently available
የዩናይትድ ስቴትስ ፕሬዚዳንት ባራክ ኦባማ የሥልጣን ዘመናቸው ከማብቃቱ በፊት ለኢትዮጵያ ጉዳይ ትኩረት እንዲሰጡ አንድ ኢትዮጵያዊ የፖለቲካ ሣይንስ ምሁር አሳስበዋል፡፡