በቀላሉ የመሥሪያ ማገናኛዎች

ለእርቅና መግባባት የሚሠራ ኮሚሽን በአፋጣኝ እንዲቋቋም ተጠየቀ


ኢዴፓ
ኢዴፓ

የኢትዮጵያዊያን ዴሞክራሲያዊ ፓርቲ /ኢዴፓ/ በሀገሪቱ ለተፈጠሩ ችግሮች መፍትኄ ነው ያለውን እርቀ ሰላምና መግባባት ሊፈጥሩ የሚችሉ ተግባራትን የሚያከናውን ኮሚሽን እንዲቋቋም ጥሪ አቅርቧል፡፡

የኢትዮጵያዊያን ዴሞክራሲያዊ ፓርቲ /ኢዴፓ/ በሀገሪቱ ለተፈጠሩ ችግሮች መፍትኄ ነው ያለውን እርቀ ሰላምና መግባባት ሊፈጥሩ የሚችሉ ተግባራትን የሚያከናውን ኮሚሽን እንዲቋቋም ጥሪ አቅርቧል፡፡

የአስችኳይ ጊዜ አዋጁም ዛሬ የተፈጠሩትን ችግሮች ይፈታል ብሎ እንደማያምን ኢዴፓ አስታውቋል፡፡

ዝርዝርሩን ከተያያዘው የድምፅ ፋይል ያድምጡ።

ለእርቅና መግባባት የሚሠራ ኮሚሽን በአፋጣኝ እንዲቋቋም ተጠየቀ
please wait

No media source currently available

0:00 0:05:15 0:00


XS
SM
MD
LG