በቀላሉ የመሥሪያ ማገናኛዎች

በጌዲኦ ዞን የ23 ሰው ሕይወት መጥፋቱን የክልሉ መንግሥት አረጋገጠ


በጌዲኦ ዞን የ23 ሰው ሕይወት መጥፋቱን የክልሉ መንግሥት አረጋገጠ
please wait

No media source currently available

0:00 0:06:55 0:00

በደቡብ ክልል በጌዲኦ ዞን በሦስት ወረዳዎች ባሉ የተለያዩ ከተሞች፤ በዲላ፣ በይርጋ ጨፌ፣በወናጎ፣ በፍስሃገነትና በወረዳዎቹ አካባቢ ባሉ ከተሞች “በተፈጠረ ግጭት ከአካባቢው ተወላጆች በተሰነዘረብን ድንገተኛ ጥቃት ቁጥራቸው ለጊዜው ያልታወቁ ሰዎች ተገደሉ፣ ንብረታችን ተቃጠለ አሁን ቤተክርስቲያ ከተጠለልን አራኛ ቀናችን ነው” ሲሉ ያነጋገርናቸው የአካብባቢው ነዋሪዎች ተናገሩ።

XS
SM
MD
LG