No media source currently available
በደቡብ ክልል በጌዲኦ ዞን በሦስት ወረዳዎች ባሉ የተለያዩ ከተሞች፤ በዲላ፣ በይርጋ ጨፌ፣በወናጎ፣ በፍስሃገነትና በወረዳዎቹ አካባቢ ባሉ ከተሞች “በተፈጠረ ግጭት ከአካባቢው ተወላጆች በተሰነዘረብን ድንገተኛ ጥቃት ቁጥራቸው ለጊዜው ያልታወቁ ሰዎች ተገደሉ፣ ንብረታችን ተቃጠለ አሁን ቤተክርስቲያ ከተጠለልን አራኛ ቀናችን ነው” ሲሉ ያነጋገርናቸው የአካብባቢው ነዋሪዎች ተናገሩ።