በቀላሉ የመሥሪያ ማገናኛዎች

በኢትዮጵያ ለተፈጠረው ቀውስ ተጠያቂዎች በሽብርተኝነት የተፈረጁት ሃይሎች ናቸው


በኢትዮጵያ ለተፈጠረው ቀውስ ተጠያቂዎች በሽብርተኝነት የተፈረጁት ሃይሎች ናቸው
please wait

No media source currently available

0:00 0:06:01 0:00

ለአለፉት ወራት በሃገሪቱ ውስጥ የተፈጠረው ቀውስና ሁከትም ሆነ በሕይወትና ንብረት ላይ ለደረሰው ጉዳት መሪውን ሚና የተጫወቱት ″የውጭ ኃይሎችና በሽብርተኝነት የተፈረጁት ኦነግ፣ እንዲሁም ግንቦት ሰባት ናቸው″ ሲሉ የኢፌዲሪ ፕሬዘዳንት ዶ/ር ሙላቱ ተሾመ አስታወቁ።

XS
SM
MD
LG