No media source currently available
ለአለፉት ወራት በሃገሪቱ ውስጥ የተፈጠረው ቀውስና ሁከትም ሆነ በሕይወትና ንብረት ላይ ለደረሰው ጉዳት መሪውን ሚና የተጫወቱት ″የውጭ ኃይሎችና በሽብርተኝነት የተፈረጁት ኦነግ፣ እንዲሁም ግንቦት ሰባት ናቸው″ ሲሉ የኢፌዲሪ ፕሬዘዳንት ዶ/ር ሙላቱ ተሾመ አስታወቁ።