በቀላሉ የመሥሪያ ማገናኛዎች

በኢትዮጵያ ከትናንት ጀምሮ የሚተገበር ለስድስት ወር የሚዘልቅ የአስቸኳይ ጊዜ ዐዋጅ ታወጀ


በኢትዮጵያ ከትናንት ጀምሮ የሚተገበር ለስድስት ወር የሚዘልቅ የአስቸኳይ ጊዜ ዐዋጅ ታወጀ
please wait

No media source currently available

0:00 0:03:36 0:00

የኢትዮጵያ የሚኒስትሮች ምክር ቤት፥ በሃገሪቱ ያንዣበበውን አደጋ ለመቀልበስ የስቸኳይ ጊዜ ዐዋጅ ማወጁን ጠቅላይ ሚኒስትር ኃይለማርያም ደሳለኝ አስታወቁ። በተለመደው ሁኔታ በመቀጠል ያለውን ችግር መፍታት አዳጋች መሆኑን ጠቅላይ ሚኒስትሩ ገልጸዋል። በመሆኑም የስቸኳይ ጊዜ ዐዋጅ በማወጅ ባጭር ጊዜ ውስጥ ወደ ሰላምና መረጋጋት መመለስ አስፈላጊ ሆኖ ተገኝቷል ብለዋል።

XS
SM
MD
LG