በቀላሉ የመሥሪያ ማገናኛዎች

በዋስ እንዲፈቱ ተወስኖ የነበረው እነ ናትናኔል ፈለቀ ይግባኝ ተጠየቀባቸው (ጠበቃውን አነጋግረናል)


በዋስ እንዲፈቱ ተወስኖ የነበረው እነ ናትናኔል ፈለቀ ይግባኝ ተጠየቀባቸው (ጠበቃውን አነጋግረናል)
please wait

No media source currently available

0:00 0:05:08 0:00

ቀደም ሲል በእስር ላይ ቆይተው ከተለቀቁት የዞን ዘጠኝ የኢንተርኔት አምደኞች አንዱ የሆነው ናትናኔል ፈለቀ እንዲሁም ጸደቀ ድጋፌ እና አዲስ አለም ደስታ ዛሬ በዋስ እንዲፈቱ ፍርድቤት ቢወስንም ፖሊስ ተጨማሪ የምርመራ ጊዜ ይሰጠኝ በማለት ይግባኝ በመጠየቁ ለነገ ተቀጥሯል።

XS
SM
MD
LG