በቀላሉ የመሥሪያ ማገናኛዎች

በኮንሶ ዜጎች እየታሠሩ፣ የቤተ ሃይማኖት ንብረቶች እየተዘረፉ መሆናቸው ተጠቆመ


በኮንሶ ዜጎች እየታሠሩ፣ የቤተ ሃይማኖት ንብረቶች እየተዘረፉ መሆናቸው ተጠቆመ
please wait

No media source currently available

0:00 0:06:46 0:00

በኮንሶ አሁንም ዜጎች በጅምላ መታሰራቸው እንዲሁም የሰዎችና የቤተ ሃይማኖት ንብረቶች እየተዘረፉና እየተደፈሩ ናቸው ሲሉ የኮንሶን ህዝብ እንወክላለን ከሚሉ የኮሚቴ አባላት አንዱ ተናገሩ ፤የደቡብ ክልላዊ መንግስት ቃል አቀባይ ይህን አስተባብለዋል።

XS
SM
MD
LG