No media source currently available
አዲስ አበባ ላይ ዛሬ ተመርቆ የሙከራ አገልግሎት መስጠት በይፋ የጀመረው የኢትዮ-ጂቡቲ የባቡር መሥመር ከጂቡቲ አዲስ አበባ ለመድረስ ይወስድ የነበረውን ጊዜ ወደ አሥር ሰዓት ማውረዱ ተገልጿል፡