በቀላሉ የመሥሪያ ማገናኛዎች

በቅርቡ ከእስር የተለቀቀው የዞን ዘጠኝ ጦማሪ ናትናኤል ፈለቀና ሌሎች ሁለት ወጣቶች ታሰሩ


በቅርቡ ከእስር የተለቀቀው የዞን ዘጠኝ ጦማሪ ናትናኤል ፈለቀና ሌሎች ሁለት ወጣቶች ታሰሩ
please wait

No media source currently available

0:00 0:03:37 0:00

ቀደም ሲል በእስር ላይ ቆይተው ከተለቀቁት የዞን ዘጠኝ የኢንተርኔት አምደኞች አንዱ የሆነው ናትናኔል ፈለቀ እንዲሁም የዞን ዘጠኝ አባል ያልሆኑ ጸደቀ ድጋፌ እና አዲስ አለም ደስታ ተይዘው መታሰራቸው ታውቋል። የናትናኤል ጠበቃ አቶ አመሐ መኮንን ማምሻውን አነጋግረናቸዋል።

XS
SM
MD
LG