No media source currently available
ቀደም ሲል በእስር ላይ ቆይተው ከተለቀቁት የዞን ዘጠኝ የኢንተርኔት አምደኞች አንዱ የሆነው ናትናኔል ፈለቀ እንዲሁም የዞን ዘጠኝ አባል ያልሆኑ ጸደቀ ድጋፌ እና አዲስ አለም ደስታ ተይዘው መታሰራቸው ታውቋል። የናትናኤል ጠበቃ አቶ አመሐ መኮንን ማምሻውን አነጋግረናቸዋል።