በቀላሉ የመሥሪያ ማገናኛዎች

የኢንተርኔት አምደኛው ስዩም በአስቸኳይ እንዲፈታ ሲ.ፒ.ጄ አሳሰበ (የምስራቅ አፍሪካ ተወካዩን አነጋግረናል)


የኢንተርኔት አምደኛው ስዩም በአስቸኳይ እንዲፈታ ሲ.ፒ.ጄ አሳሰበ (የምስራቅ አፍሪካ ተወካዩን አነጋግረናል)
please wait

No media source currently available

0:00 0:04:22 0:00

ከሚያስተምርበት የአምቦ ዩኒቨርስቲ ወሊሶ ካምፓስ ቅዳሜ መስከረም 21 ቀን 2009 ዓ.ም ተወስዶ የታሰረው ስዩም ተሾመ በአስቸኳይ እንዲፈታ ዓለም አቀፍ የጋዜጠኞች ደህንነት ተሟጋች ድርጅት (CPJ) አሳሰበ።

XS
SM
MD
LG