በቀላሉ የመሥሪያ ማገናኛዎች

ትላንት በተካሄደው የእሬቻ በዓል በተፈጠረው ግጭት በርካታ ህይወት መጥፋቱን ተገለጸ (ዘግናኝ ሁነቶች በምስሉ ላይ ስለተካተቱ ህፃናት ባያዩት እንመክራለን)


ቀጥተኛ መገናኛ

በቢሾፍቱ ሆራ አርሰዲ ኃይቅ ሊከበር በዝግጅት ላይ የነበረውና ከኦሮሞ ክብረ በዓሎች አንዱ የሆነው እሬቻ በዓል ተስተጓጉሏል፤ በግጭትና በትርምሱ ወቅት ብዙ ሕይወት መጥፋቱና በአካልም ላይ ብዙ ጉዳት መድረሱ ተነግሯል፡፡ የመንግሥት ኮምዩኒኬሽንስ ጉዳዮች ፅ/ቤት ለበዓሉ መስተጓጎልና ለሕይወት መጥፋት ሁከት ፈጣሪ ኃይሎች ያላቸውን ወንጅሏል፡፡

XS
SM
MD
LG