በቀላሉ የመሥሪያ ማገናኛዎች

የዋሺንግተንና አካባቢዋ የኦሮሞ ማኅበረሰብ እሬቻን በኀዘን ማሰባቸውን ገለፁ


የዋሺንግተንና አካባቢዋ የኦሮሞ ማኅበረሰብ እሬቻን በኀዘን ማሰባቸውን ገለፁ
please wait

No media source currently available

0:00 0:03:28 0:00

የዋሺንግተን ዲሲና የአካባቢው ነዋሪ የሆኑ የኦሮሞ ማኅበረሰብ አባላት ሜሪላንድ ግዛት ውስጥ በሚገኘው አርቲሜዥያ ሃይቅ ላይ ከአሥራ አምስት ዓመታት በላይ እየተከበረ ያለ ወግና ልማድ የሆነው የእሬቻ በዓል ዛሬ እየታሰበ ያለው ከወትሮ በተለየ ሁኔታ በኀዘን መንፈስ መሆኑን ከአዘጋጆቹ አንዱ የሆኑት አቶ በቀለ ቶሎሣ ለቪኦኤ ገልፀዋል፡፡

XS
SM
MD
LG