በቀላሉ የመሥሪያ ማገናኛዎች

በጎንደር ንብረት ሊያቃጥሉ ነበር የተባሉ በቁጥጥር ስር መሆናቸውን የክልሉ መንግስት አስታውቋል


በጎንደር ንብረት ሊያቃጥሉ ነበር የተባሉ በቁጥጥር ስር መሆናቸውን የክልሉ መንግስት አስታውቋል
please wait

No media source currently available

0:00 0:06:59 0:00

በአማራ ክልል በጎንደር ከተማ ትናንትና እና ከትናንት በስቲያ ከቃጠሎ የተረፈውን የገበያ ቦታ እና ሌሎች ንብረቶችን ሊያቃጥሉ ነበር ያሏቸውን ግለሰቦች መያዛቸውንና ለፖሊስ ማስረከባቸውን ነዋሪዎች ለአሜሪካ ድምጽ ተናገሩ። በጎንደር ተጨማሪ የቃጠሎ አደጋ ይደርሳል የሚል ስጋት እንዳላቸውም ገልጸዋል።

XS
SM
MD
LG