No media source currently available
የኢትዮጵያ መንግሥት በዜጎች ላይ ያደርሰዋል ያሉትን በደል ለማጋለጥ እና የመጻፍ ነፃነትን ለማረጋገጥ ማኅበራዊ ሚዲያ ያበረከተላቸውን አስተዋፆና በየገፆቻቸው ስለ ሠሩት ሥራ ገለፃ በማድረግ አራት የኢንተርኔት ማኅበራዊ ሚዲያ አራማጆች ውይይት አድርገው ነበር።