No media source currently available
በአማራ ክልል በጎንደር እና በባህርዳር ከተማ ከትናንት ጀምሮ የቤት ውስጥ መቀመጥ አድማ እያደረጉ እንደሆን ፤ በባህርዳር ግን መንግሥት ባሰማራቸው ኃይሎች አማካኝነት የባጃጅ አሽከርካሪዎች ተገደው ዛሬ ሥራ እንደጀመሩ የአሜሪካ ድምጽ ያነጋገራቸው ነዋሪዎች ይናገራሉ።