No media source currently available
በጎንደር ከተማ በቅዳሜ ገበያ ላይ ለደረሰው ቃጠሎ ንብረት ውድመት ተጠያቂው መንግሥት ነው ሲሉ የአሜሪካ ድምጽ ያነጋገራቸው ነጋዴዎች ተናገሩ። የክልሉ መንግስት እሳቱ የጠፋው ሕዝብና መንግስት ባደረገው ርብርብ ነው ብሏል።