No media source currently available
በኢትዮጵያ የዘንድሮው ሀገር አቀፍ የ12ኛ ክፍል መልቀቂያ ፈተና በመሰጠት ላይ ይገኛል። ስለፈተናው ሁኔታ በምዕራብ ሐረርጌ፣ በጅማ ፣ በሻሸመኔ እና በአዲስ አበባ ተፈታኞች ስለፈተናው አጭር አስተያየታቸውን አድርሰውናል።