No media source currently available
በሉዊዚያና እና ሚኒሶታ ክፍላተ ሀገር ሁለት ጥቁር አሜሪካውያን ወንዶች በፖሊሶች ጥይት የተገደሉበት እንዲሁም በቴክሳስ ዳላስ ሰላማዊ ሰልፍ ላይ አምስት ፖሊሶች በጥይት የተገደሉባት ሳምንት ነው- በዩናይትድ ስቴትስ።