“የብሔራዊ ፈተና መጥፋት ስለሥርዓቱ የሚነግረን ነገር አለ” ዶ/ር ዳኛቸው አሰፋ
የከፍተኛ ትምሕርት ተቋማት መግቢያ ፈተና ሾልኮ በመውጣቱና የሁለት ፈተና ጥያቄዎች ከእነ መልሳቸው በማኅበራዊ ሚዲያ በመሰራጨቱ ምክንያት፤ የትምህርት ሚኒስቴር ሊሰጥ የነበርውን ፈተናው ማዛወሩ ይታወሳል።በውጭ ሀገር የሚገኙ የኦሮሞ ተቃውሞ አስተባባሪዎች እና የድምጻችን ይሰማ የድጋፍ ግብረሃይል አባላት ይህን ውሳኔ ተቃውመውታል። በአዲስ አበባ ዩኒቨርስቲ የቀድሞው የፍልስፍና መምሕሩ ዶ/ር ዳኛቸው አሰፋ በበኩላቸው የብሔራዊ ፈተና መጥፋት ስለሥርዓቱ የሚናገረው አለ ይላሉ።
የፕሮግራሙ ተከታታይ ክፍሎች
-
ጃንዩወሪ 23, 2025
አማራ ክልል ዳውንት ወረዳ በደረሰ የመኪና አደጋ 25 ሰዎች ሞቱ
-
ጃንዩወሪ 21, 2025
የትረምፕ በዓለ ሲመት ንግግር ሲዳሰስ
-
ጃንዩወሪ 20, 2025
የትራምፕ ሁለተኛ የሥልጣን ዘመን ለአፍሪካ ምን ሊመስል ይችላል?