“የብሔራዊ ፈተና መጥፋት ስለሥርዓቱ የሚነግረን ነገር አለ” ዶ/ር ዳኛቸው አሰፋ
የከፍተኛ ትምሕርት ተቋማት መግቢያ ፈተና ሾልኮ በመውጣቱና የሁለት ፈተና ጥያቄዎች ከእነ መልሳቸው በማኅበራዊ ሚዲያ በመሰራጨቱ ምክንያት፤ የትምህርት ሚኒስቴር ሊሰጥ የነበርውን ፈተናው ማዛወሩ ይታወሳል።በውጭ ሀገር የሚገኙ የኦሮሞ ተቃውሞ አስተባባሪዎች እና የድምጻችን ይሰማ የድጋፍ ግብረሃይል አባላት ይህን ውሳኔ ተቃውመውታል። በአዲስ አበባ ዩኒቨርስቲ የቀድሞው የፍልስፍና መምሕሩ ዶ/ር ዳኛቸው አሰፋ በበኩላቸው የብሔራዊ ፈተና መጥፋት ስለሥርዓቱ የሚናገረው አለ ይላሉ።
የፕሮግራሙ ተከታታይ ክፍሎች
-
ጃንዩወሪ 19, 2021
"ሴቶች በሚገባ ኃላፊነታቸውን መወጣት ከቻሉ ሰላም ያመጣሉ" - የጥያቄዎ መልስ እንግዶቻችን
-
ጃንዩወሪ 19, 2021
ከተራ በአምቦ
-
ጃንዩወሪ 19, 2021
የተፎካካሪ ፓርቲ አመራሮች በቀጣይ ሰለሚካሄደው ምርጫ
-
ጃንዩወሪ 18, 2021
በኮንሶ ግጭት የተጠረጠሩ ተያዙ
-
ጃንዩወሪ 18, 2021
"የትህትና ገመድ የመጨረሻዋ ቋጠሮ ብርቱ ክንድ ናት" - ጠ/ሚ ዐቢይ አህመድ