No media source currently available
በጀርመን ፍራንክፈርት ከተማ ቁጥራቸው ከፍተኛ የሆነ ኢትዮጵያውያን ይኖራሉ። ታድያ ከሀገር ርቀው እንደመኖራቸው ኢትዮጵያዊነታቸውን እንዳይረሱ ወላጆች ለልጆቻቸው የኢትዮጵያን ታሪክ፣ ባህልና ቋንቋ ለማስተማር ይጥራሉ።