በቀላሉ የመሥሪያ ማገናኛዎች

​​ሮበርት ኬኔዲ በደቡብ አፍሪካ ያስተላለፉት የተስፋ መልዕክት ከግማሽ ምዕተ ዓመት በኋላም ማስተጋባቱን ቀጥሏል


​​ሮበርት ኬኔዲ በደቡብ አፍሪካ ያስተላለፉት የተስፋ መልዕክት ከግማሽ ምዕተ ዓመት በኋላም ማስተጋባቱን ቀጥሏል
please wait

No media source currently available

0:00 0:04:41 0:00
ቀጥተኛ መገናኛ

እ.አ.አ. በ 1966 ዓ.ም የኒውዮርክ ሴናተር የነበሩት ሮበርት ኬኔዲ (Robert F. Kennedy) በያኔዋ ዘረና ደቡብ አፍሪካ ታሪካዊ ጉብኝት አድርገው ያስተላለፉት የተስፋ መልዕክት እነሆ ከግማሽ ምዕተ ዓመት በኋላም ማስተጋባቱን ቀጥሏል። ​​ሮበርት ኬኔዲ በወቅቱ ያደረጉት ንግግር በሕይወታቸው ካደረጉአቸው ሁሉ የሚደነቅ ነው ሲሉ ምሁራን መስክረውላቸዋል።

XS
SM
MD
LG