No media source currently available
ዲሬክተሩ ማትሺዲሶ ሞዊቲ በተለይ ከአሜሪካ ድምጽ ጋር ባደረጉት ቃለ ምልልስ እንደገለጹት፤ የ2014ቱ ኢቦላ ወረርሽኝ ዋነኛ ተጠቂዎች፥ ላይቤሪያ፥ ሴራሊዮንና ጊኒ በበሽታዎች ክትትል፥ የላቦራቶር ምርመራ እና የጤና ክብካቤ አገልግሎት አቅማቸውን በወጉ በማጎልበታቸው ለመሰል ድንገተኛ ሁኔታዎች አፋጣኝ ምላሽ መስጠት በሚያስችል ደረጃ ላይ ናቸው።