በቀላሉ የመሥሪያ ማገናኛዎች

የአሥራ ሁለተኛ ክፍል መልቀቂያ ፈተና ተሠርቆ በመሠራጨቱ መሠረዙን የትምህርት ሚኒስትሩ አስታወቁ


የአሥራ ሁለተኛ ክፍል መልቀቂያ ፈተና ተሠርቆ በመሠራጨቱ መሠረዙን የትምህርት ሚኒስትሩ አስታወቁ
please wait

No media source currently available

0:00 0:04:25 0:00

የዘንድሮ የአሥራ ሁለተኛ ክፍል መልቀቂያ ፈተና በመሠረቁና በማኅበራዊ ዌብ ሳይቶች በመሠራጨቱ መሠረዙን የትምህርት ሚኒስትሩ አቶ ሺፈራው ሽጉጤ አስታወቁ። ሰምተነው የማናውቀው እንዲህ ዓይነቱ ድርጊት የልጆቻችንን ሞራይ ይነካል ያሉ ወላጆች በበኩላቸው በተፈጠረው ሁኔታ ማዘናቸውን ገልፀዋል።

XS
SM
MD
LG