No media source currently available
መሪዎቹ ለዚሁ ዓላማ በጋራ በፈጠሩት ሕብረት የተሰባሰቡ ሲሆኑ፣ በውጪ ኃይሎች የሚረዱ ያሏቸው አክራሪ መምህራንና ተቋማት፣ የማሊን ወጣት ሙስሊሞች እያግባቡና አቅጣጫ እያሳቱ መሆናቸውንም ይናገራሉ።