No media source currently available
በአዲስ አበባው የአፍሪቃ ሕብረት ለአህጉሪቱ መሪዎች ንግግር ያደረጉት ፕሬዝዳንት ፓክ-ኩኒዬ፣ ለኮርያ ነጻነትና ዲሞክራሲ ደማቸውን ያፈሰሱ ኢትዮጵያውያንም አመስግነዋል።