No media source currently available
በረዥም ርቀት ውድድሮች የኦሊምፒክ ሻምፒዮናዎቹ ጥሩነሽ ዲባባና ቀነኒሣ በቀለ፥ የማንቸስተር ታላቁ ሩጫ ውድድር ድል ተቀዳጅተዋል። በዘንድሮው የሪዮ ኦሊምፒክስ የሚሳተፉ የኢትዮጵያ አትሌቶች ስም ይፋ ተደርገ። በእግር ኳስ በመላ አእሮፓ አምስት የዋንጫ ፍጻሜ ውድድሮች የተካሄዱ ሲሆን፥ ላ-ሊጋውን ባርሴሎና ዳኛውን ጭምር አሸንፎ ዋንጫ ወስዷል።