በቀላሉ የመሥሪያ ማገናኛዎች

የሙርሌ ጎሳ ታጣቂዎች በሕግ መጠየቅ እንዳለባቸው በኢትዮጵያና በደቡብ ሱዳን መንግስታት የጋራ መግባባት መኖሩን የጋምቤላ አስተዳዳሪ አስታወቁ


ቀጥተኛ መገናኛ

ድንበር አቋርጠው ወደ ጋምቤላ በመግባት 208 ሠዎችን ገድለው፣ ሕጻናትን አፍነው የወሰዱና የቤት እንስሳትን ዘርፈው የሄዱት የሙርሌ ጎሳ ታጣቂዎች በሕግ መጠየቅ እንዳለባቸው በኢትዮጵያና በደቡብ ሱዳን መንግስታት መካከል የጋራ መግባባት መኖሩን የጋምቤላ አስተዳዳሪ አስታወቁ።

XS
SM
MD
LG