በቀላሉ የመሥሪያ ማገናኛዎች

የአዲስ አበባ አስተዳደር በቡልቡላ የፈረሡት ቤቶች በአብዛኞቹ በአቋራጭ ለመክበር የሚፈልጉ ባለሃብቶች ናቸው አለ


ቀጥተኛ መገናኛ

የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር በቦሌ ቡልቡላ ሰሞኑን አንዲፈርሡ የተደረጉ ቤቶች በአብዛኛው በአቋራጭ ለመክበር በሚፈልጉ ባለሃብቶች መሆናቸውን አረጋግጫለሁ አለ። ከነዚህ ውጪ በተወሰደው እርምጃ ችግር ለሚደርስባቸው መንግሥት መፍትሄ ማዘጋምጀቱን ገልጿል። ቤታቸው እንደፈረሰባቸው የተናገሩት ሰዎች በሥፍረው ግጭት እንደነበረና ጉዳት መድረሱን መግለጻቸው ይታወሳል። አስተዳደሩ ግን ግጭትም ጉዳትም አልነበረም ብሏል።

XS
SM
MD
LG