በቀላሉ የመሥሪያ ማገናኛዎች

በኢትዮጵያ ለተከሰተው ድርቅ በተሰጠው ምላሽ የተሻሉ የተባሉትን አሠራሮች በኢስታንቡል ጉባዔ ቀርበዋል


በኢትዮጵያ ለተከሰተው ድርቅ በተሰጠው ምላሽ የተሻሉ የተባሉትን አሠራሮች በኢስታንቡል ጉባዔ ቀርበዋል
please wait

No media source currently available

0:00 0:03:41 0:00
ቀጥተኛ መገናኛ

የመጀመሪያው ዓለም አቀፍ የሰብአዊነት ጉባዔ በዛሬው ዕለት በቱርክ ኢስታንቡል ተከፍቷል። ​​የረድኤት ተቋማት መሪዎችና መንግሥታት በተወከሉበት በኢስታንቡሉ ጉባዔ የተገኙት የኢትዮጵያ ምክትል ጠቅላይ ሚኒስተር አቶ ደመቀ መኮንን በኢትዮጵያ ለተከሰተው ድርቅ በተሰጠው ምላሽ የተሻሉ የተባሉትን አሠራሮች በተመለከተ ለመድረኩ አቅርበዋል።

XS
SM
MD
LG