No media source currently available
የአፍሪካ ህብረት የሕግ አውጪ አካል የሆነው የፓን አፍሪካ ፓርላማ የሃገራቸውን ፓርላማ ወክለው መምጣት ያልቻሉትን ዶክተር አሸብር፥ የክብር ምክትል ፕሬዘዳንት ሲል ሰይሟቸዋል።