በቀላሉ የመሥሪያ ማገናኛዎች

በድርቅ የተጎዱ ኢትዮጵያውያንን ለመርዳት የሚያስፈልገው ገንዘብ ከ1.4 ቢሊዮን ወደ 1.5 ቢሊዮን ዶላር ከፍ ማለቱን የተ.መ.ድ.ይፋ አደረገ


በድርቅ የተጎዱ ኢትዮጵያውያንን ለመርዳት የሚያስፈልገው ገንዘብ መጠን ቀደም ሲል ከተገመተው በላይ መጨመሩን፥ የተባበሩት መንግሥታት ድርጅት የሰብዓዊ እርዳታ ማስተባበሪያ ቢሮ አስታውቋል። በዚህም መሠረት፥ የሚያስፈልገው ገንዘብ ከአንድ ነጥብ አራት ቢሊዮን የአሜሪካ ዶላር ወደ አንድ ነጥብ አምስት ቢሊዮን ከፍ ማለቱን ይፋ አድርጓል።

XS
SM
MD
LG