በቀላሉ የመሥሪያ ማገናኛዎች

የግብፅ አየር መንገድ አውሮፕላን የተከሰከሰበት ምክንያት የአሸባሪዎች ጥቃት ሊሆን እንደሚችል ባለሞያዎች ይናገራሉ


ቀጥተኛ መገናኛ

የፈረንሳይ ፕሬዘዳንት ፍራንሷ ሆላንድ በዛሬው ዕለት ከፓሪስ ተነስቶ ወደ ካይሮ ሲበር የነበረው የግብፅ አየር መንገድ አውሮፕላን መውደቁን አረጋግጠዋል። ይህ የፕሬዘዳንቱ ማረጋገጫ የተሰጠው፥ ባለሞያዎች ለአውሮፕላኑ መከስከስ ምክንያት አንዱ የአሸባሪዎች ጥቃት ሊሆን እንደሚችል እየተናገሩ ባለቡት ወቅት ነው።

XS
SM
MD
LG