በቀላሉ የመሥሪያ ማገናኛዎች

የቀድሞዋ ውጭ ጉዳይ ሚኒስትር ሂላሪ ክሊንተን ያለጥርጥር የፓርቲያቸውን ውክልና ወደ ሚያስገኝላቸው ደረጃ ቀርበዋል


ቀጥተኛ መገናኛ

በዩናይትድ ስቴትስ በኬንታኪ እና ኦረጎን የተካሄዱ ቅድመ ምርጫዎች፥ የቀድሞዋ ውጭ ጉዳይ ሚኒስትር ሂላሪ ክሊንተን ያለጥርጥር የፓርቲያቸውን ውክልና ወደ ሚያስገኝላቸው ደረጃ አቅርቧቸዋል። በመጪው ዓመት ህዳር ከሪፐብሊካኑ ተወካይ ዶናልድ ትራምፕ ጋር በሚካሄደው ከባድ ፉክክር አሸናፊው ማን ሊሆን እንደሚችል መተንበይ አስቸጋሪ መሆኑ እንደተጠበቀ ሆኖ ግን የተሻለ እድል እንዳላቸው ብዙዎች ይናገራሉ።

XS
SM
MD
LG