No media source currently available
ከተለያዩ አቅጣጫዎች ወደ አውሮፓ የሚፈልሱና የሚሰደዱ አፍሪካዊያንን ጉዳይ አስመልክቶ ለመወያየት የጣሊያን መንግስት ከፍተኛ ባለስልጣናት ከ50 የሚበልጡ የአፍሪካ ሀገሮች ባለስልጣናት ጋር ረቡዕ እለት ውይይት ሲያደርጉ ውለዋል።