No media source currently available
ሴት አትሌቶች ራሳቸውን ከእንዲህ ያለ አደጋ ለመጠበቅ የሕይወት ክህሎት ሥልጠና እንደሚያስፈልጋቸው የኢትዮጵያ አትሌቲክስ ፌዴሬሽን ከፍተኛ የጥናት ባለሞያ አቶ ስለሺ ብስራት ተናግረዋል።