No media source currently available
የአዲስ አበባና የፊንፊኔ ዙሪያ የተቀናጀ ማስተር ፕላን ንድፍን በመቃወም በኦሮሚያ የተለያዩ ከተሞች በሕዳር ወር መግቢያ የቀሰቀሰው ተቃውሞ መንግሥት በቁጥጥር ስር አድርጌዋለሁ ማለቱ ይታወቃል።ከዚህ በተቃራኒው ደግሞ በክልሉ የሚገኙ ነዋሪዎች ክልሉ በስምንንት ወታደራዊ ቀጣናዎች ተከፋፋሎ እንደሚገኝ ይናገራሉ። በአሁኑ ወቅት የክልሉ ወቅታዊ ኹኔታ ምን ይመስላል? ከሁለት ማእዘናት የተቃዋሚ ፓርቲ ተወካዮችን ትዝታ በላቸው አነጋግራለች።