ኢትዮጵያ ጥቃት ያደረስኩት እኔ ነኝ ሲል አርበኞች ግንቦት ሰባት ኃላፊነቱን ወስዷል
ሰሞኑን በደቡብ ኢትዮጵያ ጥቃት ያደረስኩት እኔ ነኝ ሲል አርበኞች ግንቦት ሰባት ኃላፊነቱን ወስዷል። የድርጅቱሊቀ መንበር ዶክተር ብርሃኑ ነጋ ዛሬ ከዝግጅት ክፍላችን ጋር ባደረጉት አጭር ቆይታ፥ ”ትግላችንን የምናካሂደው እዚያው ኢትዮጵያ ውስጥ ከኢትዮጵያ ሕዝብ ጋር ሆነን ነው” ብለዋል። የኤርትራ መንግሥት አሰልጥኖ የላካቸውን አሸባሪዎች በቁጥጥር ሥር ማዋሉን የብሄራዊ መረጃና ደህንነት አገልግሎትናየፌዴራል ፖሊስ ፀረ-ሽብር የጋራ ግብረ ኃይል ማስታወቁ ይታወቃል።
የፕሮግራሙ ተከታታይ ክፍሎች
-
ጃንዩወሪ 27, 2021
ለአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር የጥናት ውጤት የኢዜማ ምላሽ
-
ጃንዩወሪ 27, 2021
ብሊንክን የአሜሪካ ውጭ ጉዳዮ ሚኒስትር ሆኑ
-
ጃንዩወሪ 27, 2021
በትግራይ ክልል ተቋርጦ የነበረው የስልክ አገልግሎት ጀመረ
-
ጃንዩወሪ 27, 2021
ኢትዮጵያ ትግራይ ክልል በተካሄደው ውጊያ እንዲሳተፉ ተደርገዋል ስለተባሉ የሶማሊያ ወታደሮች
-
ጃንዩወሪ 27, 2021
የእነ አቶ ጀዋር መሐመድ የፍርድ ቤት ውሎ
-
ጃንዩወሪ 27, 2021
የኤርትራ ወታደሮች ከትግራይ ክልል እንዲወጡ የዩናይትድ ስቴትስ የውጭ ጉዳይ መስሪያ ቤት አሳሰበ