የዓለም አቀፉ ፍልሰት ድርጅት ታንዛኒያ 74 የኢትዮጵያ ፍልሰተኞች ወደ ሃገራቸዉ የሚመለሱበትን መንገድ እንዲያመቻች ጠየቀ
ታንዛኒያ 74 የኢትዮጵያ ፍልሰተኞች ወደ ሃገራቸዉ የሚመለሱበትን መንገድ እንዲያመቻች የዓለም አቀፉ ፍልሰት ድርጅት (IOM) ጠየቀ። ፍለሰተኞቹ በታንዛኒያ ዉስጥ በህገ-ወጥ መንገድ በመግባት ተይዘዉ የእሥር ጊዜያቸዉን ከጨረሱ በኋላ ከሶስት ሳምንት በፊት ወደ ኬንያ ድምበር ሊሻገሩ የነበሩ ናቸዉ። የኬንያ መንግስት በጊዜዉ ፍልሰተኞቹ መመለስ ያለባቸዉ ወደ ትዉልድ ሃገራቸዉ ኢትዮጵያ እንጂ ወደ ኬንያ አይደለም ሲል ኢትዮጵያዉያኑ ወደ ድምበሩ እንዳይገቡ ፍቃድ ከልክሏቸዋል።
የፕሮግራሙ ተከታታይ ክፍሎች
-
ኤፕሪል 16, 2021
የኤርትራ ወታደሮች አድዋ ላይ ሰላማዊ ሰዎችን መግደላቸውን አምነስቲ ገለፀ
-
ኤፕሪል 16, 2021
በአጣዬና ካራቆሬ አካባቢዎች የደረሰ ጥቃት
-
ኤፕሪል 16, 2021
ክፍል 2 _የኢትዮጵያውያን ክትባት በቨርጂኒያ “15 ሺ ሰዎችን ከትበናል
-
ኤፕሪል 15, 2021
ባይደን “ረጅሙ ጦርነት አብቅቷል” የአሜሪካ ወታደሮች አፍጋኒስታንን በመስከረም ይለቃሉ
-
ኤፕሪል 15, 2021
ኮሮና በትምህርት ላይ የሚያሳድረው ጫና እንደቀጠለ ነው