የዓለም አቀፉ ፍልሰት ድርጅት ታንዛኒያ 74 የኢትዮጵያ ፍልሰተኞች ወደ ሃገራቸዉ የሚመለሱበትን መንገድ እንዲያመቻች ጠየቀ
ታንዛኒያ 74 የኢትዮጵያ ፍልሰተኞች ወደ ሃገራቸዉ የሚመለሱበትን መንገድ እንዲያመቻች የዓለም አቀፉ ፍልሰት ድርጅት (IOM) ጠየቀ። ፍለሰተኞቹ በታንዛኒያ ዉስጥ በህገ-ወጥ መንገድ በመግባት ተይዘዉ የእሥር ጊዜያቸዉን ከጨረሱ በኋላ ከሶስት ሳምንት በፊት ወደ ኬንያ ድምበር ሊሻገሩ የነበሩ ናቸዉ። የኬንያ መንግስት በጊዜዉ ፍልሰተኞቹ መመለስ ያለባቸዉ ወደ ትዉልድ ሃገራቸዉ ኢትዮጵያ እንጂ ወደ ኬንያ አይደለም ሲል ኢትዮጵያዉያኑ ወደ ድምበሩ እንዳይገቡ ፍቃድ ከልክሏቸዋል።
የፕሮግራሙ ተከታታይ ክፍሎች
-
ጃንዩወሪ 30, 2023
ኩፍኝ አማሮ ልዩ ወረዳ ገብቷል
-
ጃንዩወሪ 21, 2023
የሚኒስትሮች ሹመት ለፓርላማ ቀረበ
-
ጃንዩወሪ 18, 2023
ራስን ማጥፋት የአይምሮ ጤና ቀውስ ውጤት ነው
-
ጃንዩወሪ 10, 2023
“ሸኔ” በተባሉ ታጣቂዎች በተከፈተ ጥቃት ሰዎች መገደላቸውና እስረኞች ማምለጣቸው ተነገረ
-
ጃንዩወሪ 10, 2023
የቀድሞ የብሔራዊ የመረጃ ደህንነት ም/ዋና ዳይሬክተር ዛሬ ከእስር ተለቀቁ