ዩናይትድ ስቴይትስ ለአፍሪቃ የምትሰጠው እርዳታና ዓለም አቀፉ የጸረ-ሽብር ዘመቻ
“ለምሳሌ በኢትዮጵያ ባካሄዱት የፓርላማ አባላት ምርጫ አንድም እንኳ የተቃዋሚ ፓርቲ አባል ለሸንጎ አባልነት አልበቃም። በሌላ በኩል የጸጥታ ኃይሎች በወሰዱት የኃይል እርምጃ በመቶዎች የተቆጠሩ ዜጎች ተገደለዋል። በቻድ ለፕሬዝዳንቱ ድምጻቸውን ባለመሥጠታቸው ብቻ በርካታ የጦር ሠራዊቱ አዛዞች ዘብጥያ ወርደዋል። ይሁንና አሜሪካ ለዚህ ተገቢውን ምላሽ ስትሰጥ አላየሁም።” በዩናይትድ ስቴትስ ምክር ቤት የውጭ ጉዳዮች ኮሚቴ ከፍተኛ አመራር አባል ሴናተር Ben Cardin
የፕሮግራሙ ተከታታይ ክፍሎች
-
ማርች 01, 2021
አድዋና በጎ ፈቃደኝነት
-
ፌብሩወሪ 28, 2021
ትግራይ እየተፈፀሙ ናቸው የሚባሉ የጭካኔ አድራጎቶች እንዳሳሰበው የአሜሪካ መንግሥት ገለፀ
-
ፌብሩወሪ 28, 2021
ኢትዮጵያዊያንን በኢንተርኔት የሚያሳትፍ ዓለም አቀፍ የሙዚቃ ዉድድር
-
ፌብሩወሪ 27, 2021
የኦሮሞ ማህበረሰብ በዋሺንግተን ዲሲ ያስተባበረው ሰልፍ ተደረገ
-
ፌብሩወሪ 26, 2021
የዓለም የምግብ ፕሮግራም ለትግራይ ተጨማሪ ድጋፍ ጠየቀ
-
ፌብሩወሪ 26, 2021
ኢሰመኮ ስለአምነስቲ ሪፖርት