ዩናይትድ ስቴይትስ ለአፍሪቃ የምትሰጠው እርዳታና ዓለም አቀፉ የጸረ-ሽብር ዘመቻ
“ለምሳሌ በኢትዮጵያ ባካሄዱት የፓርላማ አባላት ምርጫ አንድም እንኳ የተቃዋሚ ፓርቲ አባል ለሸንጎ አባልነት አልበቃም። በሌላ በኩል የጸጥታ ኃይሎች በወሰዱት የኃይል እርምጃ በመቶዎች የተቆጠሩ ዜጎች ተገደለዋል። በቻድ ለፕሬዝዳንቱ ድምጻቸውን ባለመሥጠታቸው ብቻ በርካታ የጦር ሠራዊቱ አዛዞች ዘብጥያ ወርደዋል። ይሁንና አሜሪካ ለዚህ ተገቢውን ምላሽ ስትሰጥ አላየሁም።” በዩናይትድ ስቴትስ ምክር ቤት የውጭ ጉዳዮች ኮሚቴ ከፍተኛ አመራር አባል ሴናተር Ben Cardin
የፕሮግራሙ ተከታታይ ክፍሎች
-
ማርች 14, 2025
የባለ ሥልጣናት መፈታት ለደቡብ ሱዳን ውጥረት መርገብ ቁልፍ ጉዳይ ነው ተባለ
-
ማርች 14, 2025
የኢትዮጵያ ፌደራል መንግሥት በዶ.ር ደብረ ጽዮን የሚመራው የህወሓት ቡድን ወቀሰ
-
ማርች 14, 2025
አይኤምኤፍ እና ኢትዮጵያ በዋጋ ግሽበት ትንበያ ተለያዩ
-
ማርች 13, 2025
የቦሮ ዴሞክራሲያዊ ፓርቲ ሦስት አባላቱ መታሰራቸውን አስታወቀ
-
ማርች 12, 2025
የትግራይ ክልል ጊዜያዊ አስተዳደር የፌደራል መንግሥቱን ጣልቃ ገብነት ጠየቀ
-
ማርች 12, 2025
በሐዋሳ ዩኒቨርሲቲ ያገለገሉ 800 ሠራተኞች መታዳቸውን ገለጹ