በቀላሉ የመሥሪያ ማገናኛዎች

የኢትዮጵያ ቀይ መስቀል ማኅበር የተመሰረተበትን 80ኛ አመት ክብረ በዓል ማጠናቀቂያ እያካሄደ ነው


የኢትዮጵያ ቀይ መስቀል ማኅበር የተመሰረተበትን 80ኛ አመት ክብረ በዓል ማጠናቀቂያ እያካሄደ ነው
please wait

No media source currently available

0:00 0:03:03 0:00

የኢትዮጵያ ቀይ መስቀል ማኅበር የተመሰረተበትን 80 ዓመት ማክበር የጀመረው፣ 80 ዓመቱን ከደፈነበት ካለፈው ዓመት ከሚያዝያ 30 ቀን ጀምሮ ነው። ማኅበሩ በዘረጋው እቅድ መሰረት በዚህ አንድ ዓመት ውስጥ የምስረታውን 80 ዓመት ምክንያት በማድረግ የተለያዩ ዝግጅቶችን ሲያከናውን ቆይቷል።

XS
SM
MD
LG