በቀላሉ የመሥሪያ ማገናኛዎች

የኢትዮጵያና ኤርትራ መንግስታት የሚያመሳስላቸው የመገናኛ ብዙሃን ነጻነት ይዞታ


የኢትዮጵያና ኤርትራ መንግስታት የሚያመሳስላቸው የመገናኛ ብዙሃን ነጻነት ይዞታ
please wait

No media source currently available

0:00 0:08:06 0:00
ቀጥተኛ መገናኛ

የዓለም የመገናኛ ብዙሃን ነጻነት ቀን በዛሬውለት ሲከበር፤ ኢትዮጵያና ኤርትራ ምንም እንኳን የጋዜጠኞች ይዞታቸው ቢለያይም “አፋኝ” መንግስታት መሆናቸው ነው የተስተጋባው። የአለም የመገናኛ ብሀን ነጻነት ቀን ከመከበሩ አስቀድሞ የጋዜጠኞች ይዞታና የመገናኛ ብዙሃን ነጻነት ሁኔታ የሚያሳስባቸው የመብት ተሟጋች ድርጅቶች የተለያዩ ዘገባዎችን አውጥተዋል። በኢትዮጵያና ኤርትራ ያለውን ሁኔታ ሔኖክ ሰማእግዜርና ሳሌም ሰሎሞን በሚከተለው ዘገባ ይዳስሳሉ።

XS
SM
MD
LG