በቀላሉ የመሥሪያ ማገናኛዎች

አል-ሸባብ ባለፈው ሣምንት መግቢያ ላይ ጥቃት ያደረስኩት እኔ ነኝ ሲል ኃላፊነት ወስዷል


አል-ሸባብ ባለፈው ሣምንት መግቢያ ላይ ጥቃት ያደረስኩት እኔ ነኝ ሲል ኃላፊነት ወስዷል
please wait

No media source currently available

0:00 0:04:48 0:00
ቀጥተኛ መገናኛ

እስላማዊ መንግሥት ነኝ የሚለው አሸባሪ ቡድን ሶማልያ ውስጥ ለመጀመሪያ ጊዜ ባለፈው ሣምንት መግቢያ ላይ ጥቃት ያደረስኩት እኔ ነኝ ሲል ኃላፊነት ወስዷል። ሶማልያ በያዝነው የአውሮፓውያኑ ዓመት ማብቂያ ላይ ምርጫዎችን ለማካሄድ ከፍተኛ ዝግጅት ላይ ባለችበት ባሁኑ ወቅት የአል-ሸባብ ነውጠኞች የሚያደርሱትን ጥቃት ጨምረዋል።

XS
SM
MD
LG