በቀላሉ የመሥሪያ ማገናኛዎች

የኢሉባቦር አሌ ወረዳ ነዋሪዎች ከጉመሮ ሻይ ፋብሪካ በቂ ጥቅም አናገኝም ሲሉ ቅሬታቸዉን አሰሙ


የኢሉባቦር አሌ ወረዳ ነዋሪዎች ከጉመሮ ሻይ ፋብሪካ በቂ ጥቅም አናገኝም ሲሉ ቅሬታቸዉን አሰሙ
please wait

No media source currently available

0:00 0:05:20 0:00
ቀጥተኛ መገናኛ

የኢሉባቦር አሌ ወረዳ ነዋሪዎች፥ በወረዳቸዉ ከሚገኘዉ ከጉመሮ ሻይ ፋብሪካ፥ በቂ ጥቅም እያገኘን አይደለም ሲሉ ቅሬታቸዉን ለአሜርካ ድምጽ አሰሙ። ነዋሪዎቹ በተለይፋብሪካዉ የሰዉ ኃይል ሲቀጥር በቂ ዕድል ለአካባቢዉ ነዋሪዎች አይሰጥም ብለዉ አቤቱታ ሲያሰሙ፥ ፋብሪካዉ ግን የነዋሪዎቹን ጥቅም ለማስጠበቅ እየሰራሁ ነኝ ሲል መልስ ሰጥቷል።

XS
SM
MD
LG