በቀላሉ የመሥሪያ ማገናኛዎች

ስግደት በኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ቤተ-ክርስቲያን


ስግደት በኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ቤተ-ክርስቲያን
please wait

No media source currently available

0:00 0:10:16 0:00
ቀጥተኛ መገናኛ

ሁሌም ወደ ቤተ ክርስቲያን ስንገባ፣ የሰላምታ ያህል ነውና፣ ሰላም ለኪ ቅድስት ቤተ ክርስቶያን ብለን ሦስቴ መስገድ ይገባል። በዕለተ ዐርብ የስቅለት ዕለት ምንም ዓይነት በዐል ቢኖር ስግደት አይቀርም። ስቅለት ይበልጥ የሚከበረው በስግደት ነው።

XS
SM
MD
LG